የአጭር ልብወለድ ታሪክ
‘አሞራና ቅል ተጋቡ። ቅሉ ተሰበረ። አሞራውም በረረ።’ … አጭር ልብወለድ ታሪክ ልክ እንደዚህ እጥር፣ ምጥን፣ ጣፈጥ ማለት አለበት።
Read More‘አሞራና ቅል ተጋቡ። ቅሉ ተሰበረ። አሞራውም በረረ።’ … አጭር ልብወለድ ታሪክ ልክ እንደዚህ እጥር፣ ምጥን፣ ጣፈጥ ማለት አለበት።
Read More“ልጄ እንግዲህ ትሰማ እንደሆነ የወለድኩህ እኔ ነኝ አንተ አይደለህም ስማኝ! ጅብ ትሆናለች ስልህ ጅብ ትሆናለች ነው። ይህን የአንተን አትሆንም የሚለውን መጽሐፍ ለዚያው ላዲስ አበባህ አድርገው!”
Read Moreቀሚሱን እስከ እግር ጣቱ ሰዶ ወንዱንም ሴቱንም በቶኪዩ ጐዳና ድምቡል ድምቡል ሲል ያሳዩሃል። እንዲህ አስተዋውቀውህ ከቤቱ ሲወስዱህ ተንበርክኮ ይቆይሃል፤ “ንበር ሊለኝ ነው ሊነሳልኝ ነው” ስትል ፍግም ብሎ መሬት ይስምልሃል። አደግድግ አንተም … እንዳገርህ ‘ክበር ተከባበር’ ነውና እጅ ንሳ።
Read Moreየካቲት 3 ቀን በጃፓን የክረምት ማጋመሻ በዓል ይባላል። በዚህም በዓል ቤተ ዘመዱ ሁሉ በየቤቱ እየተሰበሰበ ቆሎ እየተቆላ ‘ሰይጣንና ክፉ ነገር ውጣ … ሲሳይና ጤና ወደ ቤት ግባ’ እያለ ቆሎውን እየዘገነ ይበትናል፤ የተረፈውንም ይበሉታል። ይኸውም ባገራችን በኢትዮጵያ በየባላገሩ ለእንቁጣጣሽና ለግንቦት ልደታ እንደሚደረገው ነው።
Read Moreአለቃ ኪዳነ ወልድ እንደሚሉት መምህር ክፍለ ጊዮርጊስን ለመዝገበ ቃላት ሥራ ያነሳሳቸው የዲልማን መጽሐፍ ነው። ሆኖም የመምህር ክፍሌ ግስ በቃላት አመራረጥና አፈታት እንዲሁም በጥቅስ ምርጫው የራሱን መንገድ የቀየሰ ይመስላል።
Read Moreመሪጌታ ስነ ኢየሱስ ብድግ ብለው ጃንሆይን ሽቅብ እየተመለከቱ፣ “ወንድሜ ነጋድራስ የተከበረውን ቋንቋችንን ሲዘነጣጥለው ባይ እንባዬ መጣ! … በመዠመሪያ ጅረት ማለት ሲገባው አናሳ ወንዝ አለን። ዝም አልነው። ቀጥዬ ማለት ሲገባው ለጥቄ ብሎ ተናገረ … እንግዲህ ይህን ዝም ብሎ ማለፍ እንደምን ይቻላል?”
Read Moreሮሜ ሄጄ ከፈረንጅ ሊቃውንት ሁሉ በእውቀት የሚበልጥ፣ ቋንቋ ዐዋቂ ሰው አገኘሁ። ይህም ሰው፣ ‘ኢትዮጵያዊ ሊቅ ሆይ! ግእዝና አማርኛ አስተምረኝ፣ እኔም የፈለግከውን አስተምርሃለሁ’ አለኝ።
Read More