“ቡሌ እና ዋርዴ” (ወግ)
”ለጌታችን እኔና አንድ ዋርዴ የሚባል አህያ ብቻ አለነው። እኔ ከግልገልነቴ ጀምሮ፣ ያለ ተንኰልና ያለ ልግም አገለግላለሁ። ዋርዴ ግን እየተራገጠና እየተኛ ከተወለደ ጀምሮ ጀርባውን መደላድል ነክቶት አያውቅም።“
Read More”ለጌታችን እኔና አንድ ዋርዴ የሚባል አህያ ብቻ አለነው። እኔ ከግልገልነቴ ጀምሮ፣ ያለ ተንኰልና ያለ ልግም አገለግላለሁ። ዋርዴ ግን እየተራገጠና እየተኛ ከተወለደ ጀምሮ ጀርባውን መደላድል ነክቶት አያውቅም።“
Read More“እኔ ፍቅር ፍለጋ ላይ ነው ያለሁት። የፍቅር አዳኝ ይሉሃል ማን ነው? ጥልዬ ነው። ሌላ መልስ የለውም … እኔ ‘ምፈልገው ፍቅር ነው።”
Read More“ለኔ አትስብ እንኳን ድህነት ጌትነት ይለመዳል። ደግሞም ባለጌ ጌታ ሲሆን አያውቅበትም እንጂ ሀብታም የጨዋ ልጅ ቢያጣም መከራና ድህነት አይከፋበትም ቶሎ ይለምደዋል። እኔም ቶሎ ለመልመድ አይሳነኝምና ውሰደኝ። ”
Read Moreያ ወራጅ ውሀ ለዋህድ ጥሩም ይሁን ይደፍርስ አልታወቀውም ግና በጥማት ልሳኑ ታስሮ ነበርና ተጐንብሶ እንደገልዳ ጠጅና እንደገፈታማ ጠላ ለስም ያህል ተላይ ያሰፈፈውን አረንጓዴና ስልባቦት እፍ እፍ እያለ በትንፋሹ ገፋፋና የተቻለውን ያህል አንስቶ ጥማቱ እንዳለፈ “ተመስገን ጌታየ” አለና ተኹል ደንጊአ ላይ ቁጭ ብሎ የመሻገሪአውን መልካ ያይ ጀመረ።
Read Moreሴቶች ቆሎ በማመስ ጭብጦ በማሰናዳት ተጠመዱ። ወንዶች ኢላማ ልምምዱን አጣደፉት። አሮጌ ጋሻዎች ከተሰቀሉበት ወረዱ። ደጋኖች ተወለወሉ። ፍላፃዎች ተሳሉ።
Read More“ዓይኑ ያረፈበት ነገር ሁሉ ግማሹ ብቻ ነበር የሚታየው። የአልጋው ግራ ግማሽ፤ የሶፋው ጀርባ ግማሽ … ግማሽ ግድግዳው ላይ የተሰቀለው የሕንድ ማርያም ስዕል ግማሽ …”
Read More“ምን ይሆን በገዛ ፍራቴ ባብቸ ኑሮአል መውደቄ። እንኳም ሰው አላየኝ በገዛ ፍርሀቱ ወንድ ልጅ ሁኖ እንዴ ይወድቃል!”
Read Moreየአጭር ልብ ወለድን ቅርፅ እወደዋለሁኝ … እና መፃፍ ፈልጌ ብዕር ስሰነዝር በቀላሉ ምናባዊ እና አጭር ፅሁፍ ይሆንብኛል። መሆኑንም አልጠላውም። እኔ ባነብ የምወደውን አይነት ፅሁፍ ብፅፍ ደስ ይለኛል እንጂ አይከፋኝም።
Read More“ሣር ልጭድ ቢል የለሰለሰው የጨዋ እጁ እንደሽንኵርት ተላጠ። ብርጭቆ ብርሌ በሚጨብጥበት በነበረው ጣቱ ምሳር ቢጨብጥበት ጉብር አወጣ። ያም ሆነ ያም ሆነ ያው የጥንት ደጃዝማች የዛሬው ባሪያ አዲሱ ጌታው እንዳይቈጣው ሥራውን አልሁህ አልሁህ ይል ጀመር።”
Read Moreሰውየው ገና መቀመጫውን ስቦ ፒያኖዋ ስር እንደተቀመጠ እጁን ሳያሳርፍባት በፊት መሳሪያዋ ጥዑመ ዜማዋን ለቀቀችው፡፡
Read More