“ሙሉቀን መለሰ” (ቃለመጠይቅ)

አንዳንድ ዘፈን አለ … ድንገት ደርሶ ድፍን አዲስ አበባን የሚያጥለቀልቅ … ልጆች መንገድ ሲሄዱ ይዘፍኑታል … ገና አፋቸውን የፈቱ ሕፃናትም ይኰላተፉበታል … የመንደር ሰካራሞችም ይንገዳገዱበታል … ባጭሩ፣ የከተማው ዘፈን እሱ ይሆናል። Continue reading “ሙሉቀን መለሰ” (ቃለመጠይቅ)

የአስናቀች ወርቁ ኪነጥበባዊ ሕይወት

መቸስ አስናቀች ባሕላዊነትን ከዘመናዊነት ጋር ያለ ግጭት ካዋሐዱ ጥቂቶች አንዷ መሆን አለባት። የእድሜ ባለፀጋዋ ወጣትነት ከልብ ትኩሳት እንጂ ከቁጥር እንደማይገኝ የምታምን ትመስላለች። የአይኖቿ ከኛ መደበቅስ? ብዙ ሚስጥር በሆዷ ይዛ ነውን? እኛን አፍራ ሳይሆን ሸክሙ እንዳይከብደን ያዘነች ትመስላለች። Continue reading የአስናቀች ወርቁ ኪነጥበባዊ ሕይወት