
የቃላት ሰንጠረዥ 2 (ጨዋታ)
ሰንጠረዡን በተሰጡት ፍንጮች መሠረት ወደ ጐን እና ወደ ታች እስቲ ሙሉት … Continue reading የቃላት ሰንጠረዥ 2 (ጨዋታ)
ሰንጠረዡን በተሰጡት ፍንጮች መሠረት ወደ ጐን እና ወደ ታች እስቲ ሙሉት … Continue reading የቃላት ሰንጠረዥ 2 (ጨዋታ)
የሚከተለውን ሰንጠረዥ በተሰጡት ፍንጮች መሠረት ወደ ጐን እና ወደ ታች እስቲ ሙሉት … Continue reading የቃላት ሰንጠረዥ (ጨዋታ)
”ለጌታችን እኔና አንድ ዋርዴ የሚባል አህያ ብቻ አለነው። እኔ ከግልገልነቴ ጀምሮ፣ ያለ ተንኰልና ያለ ልግም አገለግላለሁ። ዋርዴ ግን እየተራገጠና እየተኛ ከተወለደ ጀምሮ ጀርባውን መደላድል ነክቶት አያውቅም።“ Continue reading “ቡሌ እና ዋርዴ” (ወግ)
የቀድሞው “ራስ ባንድ” ወደ ግዮን ሆቴል በ1957 ዓ.ም ሲዛወር ግርማ በየነ በተራው ሁለተኛውን “ራስ ባንድ“ በዚያው በራስ ሆቴል አቋቋመ። Continue reading “ሁለተኛው ራስ ባንድ” (ባንዶቹ)
”እኛ ኢትዮጵያውያን የፊደል ሰዎች ሁለት ምርጫ ያለን ይመስለኛል … ወይ ሁኔታችንን መለወጥ፣ ወይ ካለው ሁኔታ ውበትና ዕውቀትን መፈለግ።” Continue reading “ስለ ቅኔ ባህል” (ወግ)
እንደ ጋሽ ጸጋዬ ያለውን የግጥም ነዶው ተከምሮ የማያልቅ ገጣሚን ሥራ መናገር “አባይን በጭልፋ” እንደማለት ያለ ነገር ነው። Continue reading “የጋሽ ጸጋዬ ግጥሞች ቅኝት”
“… የፊደል መቅረዝ አሟሟት፣
ከውስጥ ነው እንደ ጋን መብራት፣
በቁም ነው እንደ ቁም ፍትሐት፣
የሚያጨልም የነፍስ እሳት …” Continue reading “የብዕር አሟሟት ሌላ” (ግጥም)
“እኔ ፍቅር ፍለጋ ላይ ነው ያለሁት። የፍቅር አዳኝ ይሉሃል ማን ነው? ጥልዬ ነው። ሌላ መልስ የለውም … እኔ ‘ምፈልገው ፍቅር ነው።” Continue reading “ሌቱም አይነጋልኝ” (ልብወለድ)
ያንተ ዲሞክራሲ
ያንተ ማርክሲዝም … ኢንፎርሜሽን ኦርደር
ጨርሶ አይገባውም፣ ለጀሌው ገበሬ፣ ለጀሌው ባላገር Continue reading “የኮሌጅ ቀን ግጥሞች”
ልጅ እግር ናት፣ ማለዳ ግብር ውሀ ወጥተዋል ከጓደኞቿ ጋራ፤
“ዛሬ እንዲያው ሲጫዎትብኝ አደረ ቅዠት።”
“ምንድነው?”
“ኧረ እንዲያው ምኑን አውቀዋለሁ? – ከብልቴ ጠሐይ ወጣች!” Continue reading “አለቃና የምኒልክ እናት” (ወግ)