
“ሳታመኻኝ ብላኝ” (ወግ)
“ምን አጥንት ቢሆን ይሰብራል ጥርስዎ
ምን ጨለማ ቢሆን እሾኽ አይወጋዎ
ምን ጥቍር ቢበሉ ነጭ ነው ኩስዎ …” Continue reading “ሳታመኻኝ ብላኝ” (ወግ)
“ምን አጥንት ቢሆን ይሰብራል ጥርስዎ
ምን ጨለማ ቢሆን እሾኽ አይወጋዎ
ምን ጥቍር ቢበሉ ነጭ ነው ኩስዎ …” Continue reading “ሳታመኻኝ ብላኝ” (ወግ)
አንድ ሰሞን የአንድ ሥራ-ሀላፊን ቃለመጠይቅ አንብቤ ሃያ ሦስት የእንግሊዝኛ ቃላት/ሐረጎች ተቀላቅለውበት አገኘሁ! ታዲያ “ይቺ ምን አላትና ሰው ታስተቻለች?” ያሰኝ ይሆናል። Continue reading “ሳይቸግር ጤፍ ብድር” (ወግ)
ሆ ብለን መጣን ሆ ብለን
ጌቶች አሉ ብለን
ሆ ብለን መጣን ሆ ብለን
እሜቴ አሉ ብለን
እውዬ (እኸ) እዋውዬ ካሽከር ተዋውዬ
ጌቶች አሉ ብዬ ገባሁ ሰተት ብዬ
Continue reading “አበባየሆሽ” (ሥነ ቃል)
ዘንተ ዕቀቡ
በጥንቃቄ ሐስቡ
ጥያቄ አዝማን ከመ ትርከቡ።
(የዘመንን ምርመራ ታገኙ ዘንድ፣ ይህንን ያዙ፤ በጥንቃቄ አስሉ) Continue reading ዘመን ቊጥርና ስሌት
ባባቱ የሚኮራ ሰው ጅል ነው። የሰው አባቱ አንድ አዳም አይደለምን? ሴትን ወንድ አንድ ጊዜ ይደርስባታል መንታ ትወልዳለች። እህልም አንዲት ፍሬ ተዘርታ ብዙ ታፈራለች። ይህ ነገር ከቶ እንዴት ነው? እንጃ ማን ያውቀዋል። Continue reading “መጽሐፈ ጨዋታ” (ቅንጫቢ)
ቀሚሱን እስከ እግር ጣቱ ሰዶ ወንዱንም ሴቱንም በቶኪዩ ጐዳና ድምቡል ድምቡል ሲል ያሳዩሃል። እንዲህ አስተዋውቀውህ ከቤቱ ሲወስዱህ ተንበርክኮ ይቆይሃል፤ “ንበር ሊለኝ ነው ሊነሳልኝ ነው” ስትል ፍግም ብሎ መሬት ይስምልሃል። አደግድግ አንተም … እንዳገርህ ‘ክበር ተከባበር’ ነውና እጅ ንሳ። Continue reading ማኅደረ ብርሃን – ሀገረ ጃፓን
የካቲት 3 ቀን በጃፓን የክረምት ማጋመሻ በዓል ይባላል። በዚህም በዓል ቤተ ዘመዱ ሁሉ በየቤቱ እየተሰበሰበ ቆሎ እየተቆላ ‘ሰይጣንና ክፉ ነገር ውጣ … ሲሳይና ጤና ወደ ቤት ግባ’ እያለ ቆሎውን እየዘገነ ይበትናል፤ የተረፈውንም ይበሉታል። ይኸውም ባገራችን በኢትዮጵያ በየባላገሩ ለእንቁጣጣሽና ለግንቦት ልደታ እንደሚደረገው ነው። Continue reading የጃፓን ባህል ቅኝት
ይሁን እንጅ ኢትዮጵያዊ የሆነ አሳብ፣ ኢትዮጵያዊ በሆነ ንግግር የመግለጹ ዕድል ለግዕዝ ቀርቶበት ለአማርኛ ሆኗል። አማርኛው ዛሬ ዘመን የማንናገርበትና የማንጽፈው፣ ለማስተዋሉም የሚያስቸግረንና የሰዋስው አካሔዱ የተለዋወጠ ብዙ ቃልና አገባብ አለበት። Continue reading ስለ ኢትዮጵያ ደራስያን