-
“አለቃና የምኒልክ እናት” (ወግ)
ልጅ እግር ናት፣ ማለዳ ግብር ውሀ ወጥተዋል ከጓደኞቿ ጋራ፤ “ዛሬ እንዲያው ሲጫዎትብኝ አደረ ቅዠት።” “ምንድነው?” “ኧረ እንዲያው ምኑን አውቀዋለሁ? – ከብልቴ ጠሐይ ወጣች!”
-
“ወደ አዲስ አበባ” (ወግ)
“ሙሉ እንጀራ በሽሮ ወጥ በአስር ሳንቲም፣ በክንድ የሚለካ ፉርኖ በአስር ሳንቲም፣ አንድ ብርጭቆ ሻይ በአምስት ሳንቲም ይገዛ ነበር። የዚያም ዓይነት ዓለም ነበር … በሺ ዘጠኝ መቶ አርባዎቹ መጀመሪያ ላይ!”
-
“የፈላስፋው ውሃ” (ወግ)
“የሚዘንበው ዝናብ እስከ ሦስት ዓመት ድረስ ሰውም ሆነ እንስሳም ሆነ ፍጡር የተባለን ሁሉ ይመርዛል። ውሀን የጠጣ ሁሉ ያብዳል። ተዚህ የበለጠ ምን የሚያሳዝንና የሚያስተክዘኝ አለ?”
-
“ያጼ ዳዊት ጀብዱ” (ክፍል 2)
“የኔም ሰው በነፍጥ ያልቃል። የርስዎም ሰው በሟርት ያልቃል። እኔም አልሞትም እርስዎም አይሞቱ … ምነው በፍቅር ብንለያይ አይሻልም?”
-
“ያጼ ዳዊት ጀብዱ” (ወግ)
አጼ ዳዊትን የዘንዶ ንጉሥ አለ ቢሏቸው ሠራዊታቸውን ክተት አሉና ዘመቱ እዋጋለሁ ብለው።
-
“ያጼ በካፋ በግ” (ወግ)
ደብቴ ብዙ እንቅልፍ ተተኛ በኋላ ዦሮው ቆጠቆጠው። በጁ ቢዳብስ ዦሮው ተቀንጥባ “አሁን ገና ተያዝሁ” አለ።
-
ዘመን ቊጥርና ስሌት
ዘንተ ዕቀቡ በጥንቃቄ ሐስቡ ጥያቄ አዝማን ከመ ትርከቡ። (የዘመንን ምርመራ ታገኙ ዘንድ፣ ይህንን ያዙ፤ በጥንቃቄ አስሉ)
-
መሰንቆ እና ብትር (ወግ)
አዝማሪ ጣፋጭ በቋረኛው ካሳ ጦር ተማርኳል። ጣፋጭ፣ የደጃች ጎሹ አዝማሪ ስለነበር በብዙ ጦር ሜዳ ላይ ውሏል። ተስፋና ፍርሀት ከፊቱ ተደቅነዋል። ባንድ በኩል፣ አዝማሪን መግደል ነውር የሚያደርገው ባህል ጋሻ ሁኖት ከክፉ እንደሚታደገው ተስፋ ያደርጋል። በሌላ በኩል፣ ደጃዝማች ካሳ ይህን ደምብ ለማክበራቸው እርግጠኛ አይደለም።
-
መምህር ክፍለ ጊዮርጊስ (፲፰፻፲፯-፲፱፻)
ሮሜ ሄጄ ከፈረንጅ ሊቃውንት ሁሉ በእውቀት የሚበልጥ፣ ቋንቋ ዐዋቂ ሰው አገኘሁ። ይህም ሰው፣ ‘ኢትዮጵያዊ ሊቅ ሆይ! ግእዝና አማርኛ አስተምረኝ፣ እኔም የፈለግከውን አስተምርሃለሁ’ አለኝ።
-
ስለ ኢትዮጵያ ደራስያን
ይሁን እንጅ ኢትዮጵያዊ የሆነ አሳብ፣ ኢትዮጵያዊ በሆነ ንግግር የመግለጹ ዕድል ለግዕዝ ቀርቶበት ለአማርኛ ሆኗል። አማርኛው ዛሬ ዘመን የማንናገርበትና የማንጽፈው፣ ለማስተዋሉም የሚያስቸግረንና የሰዋስው አካሔዱ የተለዋወጠ ብዙ ቃልና አገባብ አለበት።