
“የላሊበላ ውቅር ቤተ ክርስቲያናት” (ታሪክ)
ከአክሱም ጊዜ ጀምሮ ህንጻዎችን ከአንድ ድንጋይ ፈልፍሎ መስራት በአገራችን የተለመደ ጥበብ ነበር። ላሊበላ ግን አስደናቂ የጥበብ እመርታ አሳይቶናል። Continue reading “የላሊበላ ውቅር ቤተ ክርስቲያናት” (ታሪክ)
ከአክሱም ጊዜ ጀምሮ ህንጻዎችን ከአንድ ድንጋይ ፈልፍሎ መስራት በአገራችን የተለመደ ጥበብ ነበር። ላሊበላ ግን አስደናቂ የጥበብ እመርታ አሳይቶናል። Continue reading “የላሊበላ ውቅር ቤተ ክርስቲያናት” (ታሪክ)
እንዲህ የመሰለውን መኖሪያ ቤት ለመሥራት ምን እንዳሳሰበው እንዲነግረኝ አፈወርቅን ጠይቄው ነበር። ለማናገር ፈቃደኛ ቢሆንም … አናጢዎቹ በየደቂቃው ይጠሩታል … ገና ተመልሶ ቁጭ ከማለቱም ቀለም ቀቢዎች ይጠሩታል። Continue reading አፈወርቅ ተክሌ እና “ቪላ አልፋ”
በሚያዝያ 1928 መጨረሻ ላይ የአዲስ አበባ ሕዝብ አራዳን መዝረፍ እና ማውደም ጀመረ። የኬዎርኮፍ ሱቅም ይህ እጣ አልቀረለትምና ከአካባቢው ሕንጻዎች ጋር ተቃጥሎ በአጥንቱ ቀረ። በአሁኑ ጊዜ ይህ ህንጻ ሮያል ኮሌጅን፣ አቢሲኒያ ባንክን እና ካስቴሊ ሬስቶራንትን በውስጡ ያስተናግዳል። Continue reading የፒያሳው ኬዎርኮፍ ሕንጻ
“አራዳ ሲወጣ ምን ይላል ነጋዴው፤
ልቃቂት ካሞሌ የሚደረድረው።
እስቲ ተነስቼ እግሬን ላንቀሳቅሰው
ይምጣ ያራዳ ልጅ፣ እንደ መልካም እናት ጎን የሚዳብሰው።” Continue reading አራዳና ቀደምት ሕንጻዎቿ