
“አበባየሆሽ” (ሥነ ቃል)
ሆ ብለን መጣን ሆ ብለን
ጌቶች አሉ ብለን
ሆ ብለን መጣን ሆ ብለን
እሜቴ አሉ ብለን
እውዬ (እኸ) እዋውዬ ካሽከር ተዋውዬ
ጌቶች አሉ ብዬ ገባሁ ሰተት ብዬ
Continue reading “አበባየሆሽ” (ሥነ ቃል)
ሆ ብለን መጣን ሆ ብለን
ጌቶች አሉ ብለን
ሆ ብለን መጣን ሆ ብለን
እሜቴ አሉ ብለን
እውዬ (እኸ) እዋውዬ ካሽከር ተዋውዬ
ጌቶች አሉ ብዬ ገባሁ ሰተት ብዬ
Continue reading “አበባየሆሽ” (ሥነ ቃል)
ብዙ ትውልድ አልፎ ለትውልድ ደርሼ፣
ደግሞ በዚያው መንገድ መጣሁ ተመልሼ።
Continue reading “ዓለም እና ጊዜ” (ግጥም)
“ፖሊስ ቢሮ ሄድን
እሱ ተለቀቀ
አሸብር ከልካይ ግን
እወህኒ ማቀቀ!” Continue reading “ባሻ አሸብር በአሜሪካ” (ግጥም)
“ ‘ሕይወት ቢራቢሮ’ የተሰኘችው ግጥሜ በጋዜጣ ታትማ በወጣች ማግስት መንግሥቱ ለማ ከቢሮዬ መጥቶ፣ ‘ቢራውን እስቲ አምጣው ወይስ ዝም ብለህ ነው ቢራ ቢሮ ያልከው!’ ብሎ እንደቀለደብኝ ትዝ ይለኛል … አሁን እኮ ደማም ቋንቋ የሚናገር ሰው ሁሉ ጠፋ” ብለው ጋሽ ጸጋዬ ትክዝ አሉ። Continue reading ውሎ ከጋሽ ጸጋዬ ጋር
አዝማሪ ጣፋጭ በቋረኛው ካሳ ጦር ተማርኳል። ጣፋጭ፣ የደጃች ጎሹ አዝማሪ ስለነበር በብዙ ጦር ሜዳ ላይ ውሏል። ተስፋና ፍርሀት ከፊቱ ተደቅነዋል። ባንድ በኩል፣ አዝማሪን መግደል ነውር የሚያደርገው ባህል ጋሻ ሁኖት ከክፉ እንደሚታደገው ተስፋ ያደርጋል። በሌላ በኩል፣ ደጃዝማች ካሳ ይህን ደምብ ለማክበራቸው እርግጠኛ አይደለም። Continue reading መሰንቆ እና ብትር (ወግ)
የኢትዮጵያን የጥንቱን ትምህርት ከሚያውቁት ሊቃውንት አማርኛንና ግዕዝን ለማጣራት፣ ያለቃ ኪዳነ ወልድን ያህል የሚደክም ብዙ አልተገኘም። Continue reading የግዕዝ ሊቃውንት እና አዲሱ ዘመን