ግስ ዘመምህር ክፍሌ
አለቃ ኪዳነ ወልድ እንደሚሉት መምህር ክፍለ ጊዮርጊስን ለመዝገበ ቃላት ሥራ ያነሳሳቸው የዲልማን መጽሐፍ ነው። ሆኖም የመምህር ክፍሌ ግስ በቃላት አመራረጥና አፈታት እንዲሁም በጥቅስ ምርጫው የራሱን መንገድ የቀየሰ ይመስላል። Continue reading ግስ ዘመምህር ክፍሌ
አለቃ ኪዳነ ወልድ እንደሚሉት መምህር ክፍለ ጊዮርጊስን ለመዝገበ ቃላት ሥራ ያነሳሳቸው የዲልማን መጽሐፍ ነው። ሆኖም የመምህር ክፍሌ ግስ በቃላት አመራረጥና አፈታት እንዲሁም በጥቅስ ምርጫው የራሱን መንገድ የቀየሰ ይመስላል። Continue reading ግስ ዘመምህር ክፍሌ
መሪጌታ ስነ ኢየሱስ ብድግ ብለው ጃንሆይን ሽቅብ እየተመለከቱ፣ “ወንድሜ ነጋድራስ የተከበረውን ቋንቋችንን ሲዘነጣጥለው ባይ እንባዬ መጣ! … በመዠመሪያ ጅረት ማለት ሲገባው አናሳ ወንዝ አለን። ዝም አልነው። ቀጥዬ ማለት ሲገባው ለጥቄ ብሎ ተናገረ … እንግዲህ ይህን ዝም ብሎ ማለፍ እንደምን ይቻላል?” Continue reading “ጉባኤው” (ልብወለድ)
ሮሜ ሄጄ ከፈረንጅ ሊቃውንት ሁሉ በእውቀት የሚበልጥ፣ ቋንቋ ዐዋቂ ሰው አገኘሁ። ይህም ሰው፣ ‘ኢትዮጵያዊ ሊቅ ሆይ! ግእዝና አማርኛ አስተምረኝ፣ እኔም የፈለግከውን አስተምርሃለሁ’ አለኝ። Continue reading መምህር ክፍለ ጊዮርጊስ (፲፰፻፲፯-፲፱፻)
ለመጀመሪያ ጊዜ ግጥም የጻፍኩት ሰባተኛ ክፍል እያለሁ ነው። ይህን ያህል ከባድ አይደለም ብዬ አንድ ግጥም ጽፌ ለመምህሩ ሰጠሁ። መምህሩ ግን ከድርሰቱ ይልቅ የወደደው እጅ ጽሑፌን ነበር። Continue reading “እንዳለጌታ ከበደ” (ቃለመጠይቅ)
አንድ ቀን ደግሞ ከገበያ ስትመለስ ዶሮ አባርሮ እንቁላሎቿን ሲሰባብር ደረሰችበት፡- “እንዴ? ምን እየሆንክ ነው?” አለችው። “እንቁላል ውስጥ ያሉትን ጫጩቶች እያስወጣሁዋቸው … እንቁላል ውስጥ የሚኖሩ ከሆነ ታፍነው ይሞታሉ ብዬ እኮ ነው! … እናት ልጆቿን ታስጨንቃለች? አታስጨንቅም አይደል?!” Continue reading “በሰንበት የተፀነሰው” (ልብወለድ)
“በባህላችን የሒስ ጥበብ አልነበረም” የሚሉ ብዙ ሰዎች አሉ። ደራስያኑ መጻሕፍታቸው በጋዜጣም ሆነ በመጽሔት ሲተቹ አንዳንዶቹ ያኮርፋሉ፤ አንዳንዶቹ ይዝታሉ፤ አንዳንዶቹ በጋዜጣም ሆነ በመጽሔት ይሳደባሉ። ይኽ መንፈስ ከየት እንደመጣ አላውቅም። Continue reading የልብ ወለድ ሥነ ጽሑፍ ጉዞ
ትረካው ውስጥ ወዳለው የዝምታ አወቃቀር ለመግባት ግን የሆነ ቀዳዳ ያስፈልገኛል። ዝምታን ተርትሬ ለመረዳት የሆነች ቁጢት ቆንጥጨ መያዝ ነበረብኝ። ይህቺ ቁጢት ‘ታስፈሩኛላችሁ’ የምትለዋ ቃል ናት። Continue reading አስኮ ጌታሁን እና ‘ዝምታ’
ጃርሶ አትኳሪ ጸሐፊ ነው። ደስ የሚል ገላጭም ነው። ግን አስኮን ከንግግር ያወጣው ምክንያት ቢኖር ነው አልኩ። ገጾቹን በመጨመር ስለ አስኮ በተዘረዘረ መልክ ሊነግረን ይችል አልነበር? ለምን አላደረገውም? Continue reading አስኮ ጌታሁን እና ‘ዝምታ’ (ክፍል 2)
በዚህ የአስኮ ጉዞ የምናየው ቀስ በቀስ ቋንቋ እየተሰወረ መሄዱንና አስኮ ያለበት ኢ-ሰብአዊ ሁኔታ መክረር ነው። ይሄ የቋንቋ መጥፋት ከሕብረተሰቡ በፍጹም ለመለያየት ፍጥጥሞሽ ማድረጉ ነው። አማራጭ አልነበረውም? Continue reading አስኮ ጌታሁን እና ‘ዝምታ’ (ክፍል 3)
“እግዜር የሰውን ልጅ ሲፈጥር፣ ለጭቃ ማቡኪያ ሰባት ባልዲ ውሃ ያቀበልኩት እኔ ነኝ። ከፈለጋችሁ ሰማይ ቤት ስትገቡ፣ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስን ጠይቁ። እማኜ ናቸው” Continue reading “አስኮ ጌታሁን” (ልብወለድ)