

የቃላት ሰንጠረዥ 2 (ጨዋታ)
ሰንጠረዡን በተሰጡት ፍንጮች መሠረት ወደ ጐን እና ወደ ታች እስቲ ሙሉት … Continue reading የቃላት ሰንጠረዥ 2 (ጨዋታ)

“የላሊበላ ውቅር ቤተ ክርስቲያናት” (ታሪክ)
ከአክሱም ጊዜ ጀምሮ ህንጻዎችን ከአንድ ድንጋይ ፈልፍሎ መስራት በአገራችን የተለመደ ጥበብ ነበር። ላሊበላ ግን አስደናቂ የጥበብ እመርታ አሳይቶናል። Continue reading “የላሊበላ ውቅር ቤተ ክርስቲያናት” (ታሪክ)

“ሁለተኛው ራስ ባንድ” (ባንዶቹ)
የቀድሞው “ራስ ባንድ” ወደ ግዮን ሆቴል በ1957 ዓ.ም ሲዛወር ግርማ በየነ በተራው ሁለተኛውን “ራስ ባንድ“ በዚያው በራስ ሆቴል አቋቋመ። Continue reading “ሁለተኛው ራስ ባንድ” (ባንዶቹ)

“ስለ ቅኔ ባህል” (ወግ)
”እኛ ኢትዮጵያውያን የፊደል ሰዎች ሁለት ምርጫ ያለን ይመስለኛል … ወይ ሁኔታችንን መለወጥ፣ ወይ ካለው ሁኔታ ውበትና ዕውቀትን መፈለግ።” Continue reading “ስለ ቅኔ ባህል” (ወግ)

የቃላት ሰንጠረዥ (ጨዋታ)
የሚከተለውን ሰንጠረዥ በተሰጡት ፍንጮች መሠረት ወደ ጐን እና ወደ ታች እስቲ ሙሉት … Continue reading የቃላት ሰንጠረዥ (ጨዋታ)

“ቡሌ እና ዋርዴ” (ወግ)
”ለጌታችን እኔና አንድ ዋርዴ የሚባል አህያ ብቻ አለነው። እኔ ከግልገልነቴ ጀምሮ፣ ያለ ተንኰልና ያለ ልግም አገለግላለሁ። ዋርዴ ግን እየተራገጠና እየተኛ ከተወለደ ጀምሮ ጀርባውን መደላድል ነክቶት አያውቅም።“ Continue reading “ቡሌ እና ዋርዴ” (ወግ)

“የጋሽ ጸጋዬ ግጥሞች ቅኝት”
እንደ ጋሽ ጸጋዬ ያለውን የግጥም ነዶው ተከምሮ የማያልቅ ገጣሚን ሥራ መናገር “አባይን በጭልፋ” እንደማለት ያለ ነገር ነው። Continue reading “የጋሽ ጸጋዬ ግጥሞች ቅኝት”

“የብዕር አሟሟት ሌላ” (ግጥም)
“… የፊደል መቅረዝ አሟሟት፣
ከውስጥ ነው እንደ ጋን መብራት፣
በቁም ነው እንደ ቁም ፍትሐት፣
የሚያጨልም የነፍስ እሳት …” Continue reading “የብዕር አሟሟት ሌላ” (ግጥም)

“ሙሉቀን መለሰ” (ቃለመጠይቅ)
አንዳንድ ዘፈን አለ … ድንገት ደርሶ ድፍን አዲስ አበባን የሚያጥለቀልቅ … ልጆች መንገድ ሲሄዱ ይዘፍኑታል … ገና አፋቸውን የፈቱ ሕፃናትም ይኰላተፉበታል … የመንደር ሰካራሞችም ይንገዳገዱበታል … ባጭሩ፣ የከተማው ዘፈን እሱ ይሆናል። Continue reading “ሙሉቀን መለሰ” (ቃለመጠይቅ)

“ሌቱም አይነጋልኝ” (ልብወለድ)
“እኔ ፍቅር ፍለጋ ላይ ነው ያለሁት። የፍቅር አዳኝ ይሉሃል ማን ነው? ጥልዬ ነው። ሌላ መልስ የለውም … እኔ ‘ምፈልገው ፍቅር ነው።” Continue reading “ሌቱም አይነጋልኝ” (ልብወለድ)