“ልብወለድ ታሪክ” (ክፍል 4)

“ለኔ አትስብ እንኳን ድህነት ጌትነት ይለመዳል። ደግሞም ባለጌ ጌታ ሲሆን አያውቅበትም እንጂ ሀብታም የጨዋ ልጅ ቢያጣም መከራና ድህነት አይከፋበትም ቶሎ ይለምደዋል። እኔም ቶሎ ለመልመድ አይሳነኝምና ውሰደኝ። ” Continue reading “ልብወለድ ታሪክ” (ክፍል 4)

“ቀልድ በመንገድ” (ወግ)

ደብቴ መንገዱን ይዞ ወደ ከተማው ሲጓዝ ከመንገድ ዳር ሰውየው ከምድር ላይ ሲንፈራፈር አገኘ። እንደ ታመመ አውቆ አዝኖለት

“ወንድሜ ሆድ ቁርጠት አሞኻልን” ቢለው ሰውየው
“እንግድያው ስልቻ ያለፋል ብለኻልን” ብሎ መለሰለት። Continue reading “ቀልድ በመንገድ” (ወግ)

“ልብወለድ ታሪክ” (ክፍል 3)

ያ ወራጅ ውሀ ለዋህድ ጥሩም ይሁን ይደፍርስ አልታወቀውም ግና በጥማት ልሳኑ ታስሮ ነበርና ተጐንብሶ እንደገልዳ ጠጅና እንደገፈታማ ጠላ ለስም ያህል ተላይ ያሰፈፈውን አረንጓዴና ስልባቦት እፍ እፍ እያለ በትንፋሹ ገፋፋና የተቻለውን ያህል አንስቶ ጥማቱ እንዳለፈ “ተመስገን ጌታየ” አለና ተኹል ደንጊአ ላይ ቁጭ ብሎ የመሻገሪአውን መልካ ያይ ጀመረ። Continue reading “ልብወለድ ታሪክ” (ክፍል 3)