“ጉማ ላሎ” (ግጥም)
“ከበሮ ነው ብልስ መነሻዬ
የረኛ ዋሽንት መጓዣዬ
ኰረዳይቱ መድረሻዬ …” Continue reading “ጉማ ላሎ” (ግጥም)
“ከበሮ ነው ብልስ መነሻዬ
የረኛ ዋሽንት መጓዣዬ
ኰረዳይቱ መድረሻዬ …” Continue reading “ጉማ ላሎ” (ግጥም)
“የሚዘንበው ዝናብ እስከ ሦስት ዓመት ድረስ ሰውም ሆነ እንስሳም ሆነ ፍጡር የተባለን ሁሉ ይመርዛል። ውሀን የጠጣ ሁሉ ያብዳል። ተዚህ የበለጠ ምን የሚያሳዝንና የሚያስተክዘኝ አለ?” Continue reading “የፈላስፋው ውሃ” (ወግ)
“የኔም ሰው በነፍጥ ያልቃል። የርስዎም ሰው በሟርት ያልቃል። እኔም አልሞትም እርስዎም አይሞቱ … ምነው በፍቅር ብንለያይ አይሻልም?” Continue reading “ያጼ ዳዊት ጀብዱ” (ክፍል 2)
የአጭር ልብ ወለድን ቅርፅ እወደዋለሁኝ … እና መፃፍ ፈልጌ ብዕር ስሰነዝር በቀላሉ ምናባዊ እና አጭር ፅሁፍ ይሆንብኛል። መሆኑንም አልጠላውም። እኔ ባነብ የምወደውን አይነት ፅሁፍ ብፅፍ ደስ ይለኛል እንጂ አይከፋኝም። Continue reading “ሌሊሳ ግርማ” (ቃለመጠይቅ)
አጼ ዳዊትን የዘንዶ ንጉሥ አለ ቢሏቸው ሠራዊታቸውን ክተት አሉና ዘመቱ እዋጋለሁ ብለው። Continue reading “ያጼ ዳዊት ጀብዱ” (ወግ)
“ሣር ልጭድ ቢል የለሰለሰው የጨዋ እጁ እንደሽንኵርት ተላጠ። ብርጭቆ ብርሌ በሚጨብጥበት በነበረው ጣቱ ምሳር ቢጨብጥበት ጉብር አወጣ። ያም ሆነ ያም ሆነ ያው የጥንት ደጃዝማች የዛሬው ባሪያ አዲሱ ጌታው እንዳይቈጣው ሥራውን አልሁህ አልሁህ ይል ጀመር።” Continue reading “ልብወለድ ታሪክ” (ጦቢያ)
ሰውየው ገና መቀመጫውን ስቦ ፒያኖዋ ስር እንደተቀመጠ እጁን ሳያሳርፍባት በፊት መሳሪያዋ ጥዑመ ዜማዋን ለቀቀችው፡፡ Continue reading “እስቲ ሙዚቃ!” (ልብወለድ)
ገብረ ክርስቶስ ጋር ሐረር ባዶ እግራችንን፣ በቴኒስ ኩዋስ ተጫውተናል። ገብረ ክርስቶስ፣ የእግር ጣቶቹ እኩል ስለሆኑ፣ ኳሱን የሚመታ በእግር ኩርኩም ነበር – ኹሌ የከረረች ምት። Continue reading “ገብረ ክርስቶስ ገጣሚው”
ንጉሥ ኖረኻል ወይ፣ ኖረኻል ወይ ጌታ
ወይ ቁሩንጮ ለባሽ፣ ለማኙ ከርታታ
ሚኒስትር ደጃዝማች፣ ወይም ፊታውራሪ
ባለብዙ ገንዘብ፣ አሽከር አሳዳሪ Continue reading “ዐፅም” (ግጥም)
ደብቴ ብዙ እንቅልፍ ተተኛ በኋላ ዦሮው ቆጠቆጠው። በጁ ቢዳብስ ዦሮው ተቀንጥባ “አሁን ገና ተያዝሁ” አለ። Continue reading “ያጼ በካፋ በግ” (ወግ)