የአጭር ልብወለድ ታሪክ
‘አሞራና ቅል ተጋቡ። ቅሉ ተሰበረ። አሞራውም በረረ።’ … አጭር ልብወለድ ታሪክ ልክ እንደዚህ እጥር፣ ምጥን፣ ጣፈጥ ማለት አለበት። Continue reading የአጭር ልብወለድ ታሪክ
‘አሞራና ቅል ተጋቡ። ቅሉ ተሰበረ። አሞራውም በረረ።’ … አጭር ልብወለድ ታሪክ ልክ እንደዚህ እጥር፣ ምጥን፣ ጣፈጥ ማለት አለበት። Continue reading የአጭር ልብወለድ ታሪክ
“ልጄ እንግዲህ ትሰማ እንደሆነ የወለድኩህ እኔ ነኝ አንተ አይደለህም ስማኝ! ጅብ ትሆናለች ስልህ ጅብ ትሆናለች ነው። ይህን የአንተን አትሆንም የሚለውን መጽሐፍ ለዚያው ላዲስ አበባህ አድርገው!” Continue reading “ጅብ ነች” (ልብወለድ)
ቀሚሱን እስከ እግር ጣቱ ሰዶ ወንዱንም ሴቱንም በቶኪዩ ጐዳና ድምቡል ድምቡል ሲል ያሳዩሃል። እንዲህ አስተዋውቀውህ ከቤቱ ሲወስዱህ ተንበርክኮ ይቆይሃል፤ “ንበር ሊለኝ ነው ሊነሳልኝ ነው” ስትል ፍግም ብሎ መሬት ይስምልሃል። አደግድግ አንተም … እንዳገርህ ‘ክበር ተከባበር’ ነውና እጅ ንሳ። Continue reading ማኅደረ ብርሃን – ሀገረ ጃፓን
የካቲት 3 ቀን በጃፓን የክረምት ማጋመሻ በዓል ይባላል። በዚህም በዓል ቤተ ዘመዱ ሁሉ በየቤቱ እየተሰበሰበ ቆሎ እየተቆላ ‘ሰይጣንና ክፉ ነገር ውጣ … ሲሳይና ጤና ወደ ቤት ግባ’ እያለ ቆሎውን እየዘገነ ይበትናል፤ የተረፈውንም ይበሉታል። ይኸውም ባገራችን በኢትዮጵያ በየባላገሩ ለእንቁጣጣሽና ለግንቦት ልደታ እንደሚደረገው ነው። Continue reading የጃፓን ባህል ቅኝት
አለቃ ኪዳነ ወልድ እንደሚሉት መምህር ክፍለ ጊዮርጊስን ለመዝገበ ቃላት ሥራ ያነሳሳቸው የዲልማን መጽሐፍ ነው። ሆኖም የመምህር ክፍሌ ግስ በቃላት አመራረጥና አፈታት እንዲሁም በጥቅስ ምርጫው የራሱን መንገድ የቀየሰ ይመስላል። Continue reading ግስ ዘመምህር ክፍሌ
መሪጌታ ስነ ኢየሱስ ብድግ ብለው ጃንሆይን ሽቅብ እየተመለከቱ፣ “ወንድሜ ነጋድራስ የተከበረውን ቋንቋችንን ሲዘነጣጥለው ባይ እንባዬ መጣ! … በመዠመሪያ ጅረት ማለት ሲገባው አናሳ ወንዝ አለን። ዝም አልነው። ቀጥዬ ማለት ሲገባው ለጥቄ ብሎ ተናገረ … እንግዲህ ይህን ዝም ብሎ ማለፍ እንደምን ይቻላል?” Continue reading “ጉባኤው” (ልብወለድ)
ለመጀመሪያ ጊዜ ግጥም የጻፍኩት ሰባተኛ ክፍል እያለሁ ነው። ይህን ያህል ከባድ አይደለም ብዬ አንድ ግጥም ጽፌ ለመምህሩ ሰጠሁ። መምህሩ ግን ከድርሰቱ ይልቅ የወደደው እጅ ጽሑፌን ነበር። Continue reading “እንዳለጌታ ከበደ” (ቃለመጠይቅ)
አንድ ቀን ደግሞ ከገበያ ስትመለስ ዶሮ አባርሮ እንቁላሎቿን ሲሰባብር ደረሰችበት፡- “እንዴ? ምን እየሆንክ ነው?” አለችው። “እንቁላል ውስጥ ያሉትን ጫጩቶች እያስወጣሁዋቸው … እንቁላል ውስጥ የሚኖሩ ከሆነ ታፍነው ይሞታሉ ብዬ እኮ ነው! … እናት ልጆቿን ታስጨንቃለች? አታስጨንቅም አይደል?!” Continue reading “በሰንበት የተፀነሰው” (ልብወለድ)
“በባህላችን የሒስ ጥበብ አልነበረም” የሚሉ ብዙ ሰዎች አሉ። ደራስያኑ መጻሕፍታቸው በጋዜጣም ሆነ በመጽሔት ሲተቹ አንዳንዶቹ ያኮርፋሉ፤ አንዳንዶቹ ይዝታሉ፤ አንዳንዶቹ በጋዜጣም ሆነ በመጽሔት ይሳደባሉ። ይኽ መንፈስ ከየት እንደመጣ አላውቅም። Continue reading የልብ ወለድ ሥነ ጽሑፍ ጉዞ
ትረካው ውስጥ ወዳለው የዝምታ አወቃቀር ለመግባት ግን የሆነ ቀዳዳ ያስፈልገኛል። ዝምታን ተርትሬ ለመረዳት የሆነች ቁጢት ቆንጥጨ መያዝ ነበረብኝ። ይህቺ ቁጢት ‘ታስፈሩኛላችሁ’ የምትለዋ ቃል ናት። Continue reading አስኮ ጌታሁን እና ‘ዝምታ’