
“ስለ ቅኔ ባህል” (ወግ)
”እኛ ኢትዮጵያውያን የፊደል ሰዎች ሁለት ምርጫ ያለን ይመስለኛል … ወይ ሁኔታችንን መለወጥ፣ ወይ ካለው ሁኔታ ውበትና ዕውቀትን መፈለግ።” Continue reading “ስለ ቅኔ ባህል” (ወግ)
”እኛ ኢትዮጵያውያን የፊደል ሰዎች ሁለት ምርጫ ያለን ይመስለኛል … ወይ ሁኔታችንን መለወጥ፣ ወይ ካለው ሁኔታ ውበትና ዕውቀትን መፈለግ።” Continue reading “ስለ ቅኔ ባህል” (ወግ)
እንደ ጋሽ ጸጋዬ ያለውን የግጥም ነዶው ተከምሮ የማያልቅ ገጣሚን ሥራ መናገር “አባይን በጭልፋ” እንደማለት ያለ ነገር ነው። Continue reading “የጋሽ ጸጋዬ ግጥሞች ቅኝት”
“… የፊደል መቅረዝ አሟሟት፣
ከውስጥ ነው እንደ ጋን መብራት፣
በቁም ነው እንደ ቁም ፍትሐት፣
የሚያጨልም የነፍስ እሳት …” Continue reading “የብዕር አሟሟት ሌላ” (ግጥም)
ያንተ ዲሞክራሲ
ያንተ ማርክሲዝም … ኢንፎርሜሽን ኦርደር
ጨርሶ አይገባውም፣ ለጀሌው ገበሬ፣ ለጀሌው ባላገር Continue reading “የኮሌጅ ቀን ግጥሞች”
“ይብላኝ እንጂ ለአካሌ
ሕሊናዬስ ገሠገሠ
የወዲያኛውን ዓለም
በመዳፎቹ ዳሰሰ …” Continue reading “የትና የት?” (ግጥም)
ተቀምጦ በድንገት ይዘምታል ሐሳቡ
ድንገት ሳያስበው ይዝላል ልቡ፤
ወጣቱ
ወጣቱ
የሚኖር በከንቱ … Continue reading “ባይተዋር ወጣቱ” (ግጥም)
“ከበሮ ነው ብልስ መነሻዬ
የረኛ ዋሽንት መጓዣዬ
ኰረዳይቱ መድረሻዬ …” Continue reading “ጉማ ላሎ” (ግጥም)
ገብረ ክርስቶስ ጋር ሐረር ባዶ እግራችንን፣ በቴኒስ ኩዋስ ተጫውተናል። ገብረ ክርስቶስ፣ የእግር ጣቶቹ እኩል ስለሆኑ፣ ኳሱን የሚመታ በእግር ኩርኩም ነበር – ኹሌ የከረረች ምት። Continue reading “ገብረ ክርስቶስ ገጣሚው”
ንጉሥ ኖረኻል ወይ፣ ኖረኻል ወይ ጌታ
ወይ ቁሩንጮ ለባሽ፣ ለማኙ ከርታታ
ሚኒስትር ደጃዝማች፣ ወይም ፊታውራሪ
ባለብዙ ገንዘብ፣ አሽከር አሳዳሪ Continue reading “ዐፅም” (ግጥም)
“አሞራ የዳዊት አሞራ
ተከተለኝ በኋላ፤
ሥጋ ላብላህ ከበላ
ደም ላጠጣህ መራራ
ተከተለኝ በኋላ …” Continue reading “አሞራ … የዳዊት አሞራ” (ግጥም)