“ስለ ቅኔ ባህል” (ወግ)
”እኛ ኢትዮጵያውያን የፊደል ሰዎች ሁለት ምርጫ ያለን ይመስለኛል … ወይ ሁኔታችንን መለወጥ፣ ወይ ካለው ሁኔታ ውበትና ዕውቀትን መፈለግ።”
Read More”እኛ ኢትዮጵያውያን የፊደል ሰዎች ሁለት ምርጫ ያለን ይመስለኛል … ወይ ሁኔታችንን መለወጥ፣ ወይ ካለው ሁኔታ ውበትና ዕውቀትን መፈለግ።”
Read Moreእንደ ጋሽ ጸጋዬ ያለውን የግጥም ነዶው ተከምሮ የማያልቅ ገጣሚን ሥራ መናገር “አባይን በጭልፋ” እንደማለት ያለ ነገር ነው።
Read More“… የፊደል መቅረዝ አሟሟት፣
ከውስጥ ነው እንደ ጋን መብራት፣
በቁም ነው እንደ ቁም ፍትሐት፣
የሚያጨልም የነፍስ እሳት …”
ያንተ ዲሞክራሲ
ያንተ ማርክሲዝም … ኢንፎርሜሽን ኦርደር
ጨርሶ አይገባውም፣ ለጀሌው ገበሬ፣ ለጀሌው ባላገር
“ይብላኝ እንጂ ለአካሌ
ሕሊናዬስ ገሠገሠ
የወዲያኛውን ዓለም
በመዳፎቹ ዳሰሰ …”
ተቀምጦ በድንገት ይዘምታል ሐሳቡ
ድንገት ሳያስበው ይዝላል ልቡ፤
ወጣቱ
ወጣቱ
የሚኖር በከንቱ …
“ከበሮ ነው ብልስ መነሻዬ
የረኛ ዋሽንት መጓዣዬ
ኰረዳይቱ መድረሻዬ …”
ገብረ ክርስቶስ ጋር ሐረር ባዶ እግራችንን፣ በቴኒስ ኩዋስ ተጫውተናል። ገብረ ክርስቶስ፣ የእግር ጣቶቹ እኩል ስለሆኑ፣ ኳሱን የሚመታ በእግር ኩርኩም ነበር – ኹሌ የከረረች ምት።
Read Moreንጉሥ ኖረኻል ወይ፣ ኖረኻል ወይ ጌታ
ወይ ቁሩንጮ ለባሽ፣ ለማኙ ከርታታ
ሚኒስትር ደጃዝማች፣ ወይም ፊታውራሪ
ባለብዙ ገንዘብ፣ አሽከር አሳዳሪ
“አሞራ የዳዊት አሞራ
ተከተለኝ በኋላ፤
ሥጋ ላብላህ ከበላ
ደም ላጠጣህ መራራ
ተከተለኝ በኋላ …”