Sticky post

“የላሊበላ ውቅር ቤተ ክርስቲያናት” (ታሪክ)

ከአክሱም ጊዜ ጀምሮ ህንጻዎችን ከአንድ ድንጋይ ፈልፍሎ መስራት በአገራችን የተለመደ ጥበብ ነበር። ላሊበላ ግን አስደናቂ የጥበብ እመርታ አሳይቶናል። Continue reading “የላሊበላ ውቅር ቤተ ክርስቲያናት” (ታሪክ)

“ሙሉቀን መለሰ” (ቃለመጠይቅ)

አንዳንድ ዘፈን አለ … ድንገት ደርሶ ድፍን አዲስ አበባን የሚያጥለቀልቅ … ልጆች መንገድ ሲሄዱ ይዘፍኑታል … ገና አፋቸውን የፈቱ ሕፃናትም ይኰላተፉበታል … የመንደር ሰካራሞችም ይንገዳገዱበታል … ባጭሩ፣ የከተማው ዘፈን እሱ ይሆናል። Continue reading “ሙሉቀን መለሰ” (ቃለመጠይቅ)

“መሐመድ ኢድሪስ” (ቃለመጠይቅ)

ሰፈሬ አምባሳደር ሲኒማ ቤትም እገባ የነበረው፣ ከስድስት እስከ ዐሥራ ኹለት ሰዐት፥ ሦስት ፊልም በሦስት ብር በነበረበት ጊዜ ነበር። ያኔ ያየኋቸው ፊልሞች የሥነ ጽሑፍ ፍቅር ሰጥተውኛል። Continue reading “መሐመድ ኢድሪስ” (ቃለመጠይቅ)

“ሕይወት ታደሰ” (ቃለመጠይቅ)

አምስተኛ  ክፍል ነበር። I am Legend የተባለውን መጽሐፍ አንዲት ጓደኛዬን “እንተርጉመው” ብያት በጠራራ ፀሐይ ይዘነው ሜዳ ላይ ቁጭ ብለን ሞከርን። አንድ አረፍተ ነገር እንኳን አልተሳካልንም። Continue reading “ሕይወት ታደሰ” (ቃለመጠይቅ)

“ሙሉጌታ አለባቸው” (ቃለመጠይቅ)

ልጅነቴ በትረካ የተሞላ ነበር። አያቴ ከተረከችልኝ ውስጥ “የዋህ ባልና ሚስቶቹ” እንዲሁም “የአያ ድቡልቡሌን” ታሪክ ሳስታውስ አሁን ራሱ ምናቤ በግልፅ በተሳለ ጣፋጭ ትውስታ ይሞላል። Continue reading “ሙሉጌታ አለባቸው” (ቃለመጠይቅ)

የደራስያኑ ጦርነት

ከመሠረቱ በሥነጥበብ አካባቢ የአስተያየት ግጭት አዲስ ነገር አይደለም። የመናናቅና የመቀናናት ስሜት አለ። የሥነጥበብ ሰዎችም፣ እንደሌላው ሁሉ ደካማ ፍጡሮች ናቸውና … የሥነጽሑፍ ጦርነትም አራጋቢዎችና አስታራቂዎች፣ ዝምተኛ ተመልካቾች፣ ሦስተኛ ኀይል ለመሆን የሚፈልጉ ገለልተኞች አሉበት። Continue reading የደራስያኑ ጦርነት

ውሎ ከጋሽ ጸጋዬ ጋር

“ ‘ሕይወት ቢራቢሮ’ የተሰኘችው ግጥሜ በጋዜጣ ታትማ በወጣች ማግስት መንግሥቱ ለማ ከቢሮዬ መጥቶ፣ ‘ቢራውን እስቲ አምጣው ወይስ ዝም ብለህ ነው ቢራ ቢሮ ያልከው!’ ብሎ እንደቀለደብኝ ትዝ ይለኛል … አሁን እኮ ደማም ቋንቋ የሚናገር ሰው ሁሉ ጠፋ” ብለው ጋሽ ጸጋዬ ትክዝ አሉ። Continue reading ውሎ ከጋሽ ጸጋዬ ጋር

መሰንቆ እና ብትር (ወግ)

አዝማሪ ጣፋጭ በቋረኛው ካሳ ጦር ተማርኳል። ጣፋጭ፣ የደጃች ጎሹ አዝማሪ ስለነበር በብዙ ጦር ሜዳ ላይ ውሏል። ተስፋና ፍርሀት ከፊቱ ተደቅነዋል። ባንድ በኩል፣ አዝማሪን መግደል ነውር የሚያደርገው ባህል ጋሻ ሁኖት ከክፉ እንደሚታደገው ተስፋ ያደርጋል። በሌላ በኩል፣ ደጃዝማች ካሳ ይህን ደምብ ለማክበራቸው እርግጠኛ አይደለም። Continue reading መሰንቆ እና ብትር (ወግ)