“የላሊበላ ውቅር ቤተ ክርስቲያናት” (ታሪክ)
ከአክሱም ጊዜ ጀምሮ ህንጻዎችን ከአንድ ድንጋይ ፈልፍሎ መስራት በአገራችን የተለመደ ጥበብ ነበር። ላሊበላ ግን አስደናቂ የጥበብ እመርታ አሳይቶናል።
Read Moreከአክሱም ጊዜ ጀምሮ ህንጻዎችን ከአንድ ድንጋይ ፈልፍሎ መስራት በአገራችን የተለመደ ጥበብ ነበር። ላሊበላ ግን አስደናቂ የጥበብ እመርታ አሳይቶናል።
Read Moreአንዳንድ ዘፈን አለ … ድንገት ደርሶ ድፍን አዲስ አበባን የሚያጥለቀልቅ … ልጆች መንገድ ሲሄዱ ይዘፍኑታል … ገና አፋቸውን የፈቱ ሕፃናትም ይኰላተፉበታል … የመንደር ሰካራሞችም ይንገዳገዱበታል … ባጭሩ፣ የከተማው ዘፈን እሱ ይሆናል።
Read Moreስለ ኢትዮጵያ ሙዚቃ ‘ወርቃማ ዘመን’ ስናወራ እነዚያን መሳጭ ሙዚቃዎች ከዘፋኞች ኋላ ሆነው ስላቀነባበሩት ስለ ባንዶቹ ሳናነሳ አናልፍም።
Read Moreሰፈሬ አምባሳደር ሲኒማ ቤትም እገባ የነበረው፣ ከስድስት እስከ ዐሥራ ኹለት ሰዐት፥ ሦስት ፊልም በሦስት ብር በነበረበት ጊዜ ነበር። ያኔ ያየኋቸው ፊልሞች የሥነ ጽሑፍ ፍቅር ሰጥተውኛል።
Read Moreአምስተኛ ክፍል ነበር። I am Legend የተባለውን መጽሐፍ አንዲት ጓደኛዬን “እንተርጉመው” ብያት በጠራራ ፀሐይ ይዘነው ሜዳ ላይ ቁጭ ብለን ሞከርን። አንድ አረፍተ ነገር እንኳን አልተሳካልንም።
Read Moreልጅነቴ በትረካ የተሞላ ነበር። አያቴ ከተረከችልኝ ውስጥ “የዋህ ባልና ሚስቶቹ” እንዲሁም “የአያ ድቡልቡሌን” ታሪክ ሳስታውስ አሁን ራሱ ምናቤ በግልፅ በተሳለ ጣፋጭ ትውስታ ይሞላል።
Read Moreከመሠረቱ በሥነጥበብ አካባቢ የአስተያየት ግጭት አዲስ ነገር አይደለም። የመናናቅና የመቀናናት ስሜት አለ። የሥነጥበብ ሰዎችም፣ እንደሌላው ሁሉ ደካማ ፍጡሮች ናቸውና … የሥነጽሑፍ ጦርነትም አራጋቢዎችና አስታራቂዎች፣ ዝምተኛ ተመልካቾች፣ ሦስተኛ ኀይል ለመሆን የሚፈልጉ ገለልተኞች አሉበት።
Read More“ ‘ሕይወት ቢራቢሮ’ የተሰኘችው ግጥሜ በጋዜጣ ታትማ በወጣች ማግስት መንግሥቱ ለማ ከቢሮዬ መጥቶ፣ ‘ቢራውን እስቲ አምጣው ወይስ ዝም ብለህ ነው ቢራ ቢሮ ያልከው!’ ብሎ እንደቀለደብኝ ትዝ ይለኛል … አሁን እኮ ደማም ቋንቋ የሚናገር ሰው ሁሉ ጠፋ” ብለው ጋሽ ጸጋዬ ትክዝ አሉ።
Read More“አለቃ ዘነብ የተማሩ ሊቅ ነበሩ … እርሳቸውም በውስጡ እጅግ የረቀቀ ምስጢር ያለበት መጽሐፈ ጨዋታ የሚባል መጽሐፍ ትተው ስለሞቱ ስማቸው አልጠፋም።”
Read Moreአዝማሪ ጣፋጭ በቋረኛው ካሳ ጦር ተማርኳል። ጣፋጭ፣ የደጃች ጎሹ አዝማሪ ስለነበር በብዙ ጦር ሜዳ ላይ ውሏል። ተስፋና ፍርሀት ከፊቱ ተደቅነዋል። ባንድ በኩል፣ አዝማሪን መግደል ነውር የሚያደርገው ባህል ጋሻ ሁኖት ከክፉ እንደሚታደገው ተስፋ ያደርጋል። በሌላ በኩል፣ ደጃዝማች ካሳ ይህን ደምብ ለማክበራቸው እርግጠኛ አይደለም።
Read More