አንድምታ
  • Contact Us
  • home
  • ልብወለድ
  • ስለመጽሔቷ
  • ዐምዶች
  • ዘገባ
  • የመጽሐፍ መደብር
  • ድርሰት
  • ግጥም
  • ፕሮፋይል
  • ግስ ዘመምህር ክፍሌ

    ግስ ዘመምህር ክፍሌ

    አለቃ ኪዳነ ወልድ እንደሚሉት መምህር ክፍለ ጊዮርጊስን ለመዝገበ ቃላት ሥራ ያነሳሳቸው የዲልማን መጽሐፍ ነው። ሆኖም የመምህር ክፍሌ ግስ በቃላት አመራረጥና አፈታት እንዲሁም በጥቅስ ምርጫው የራሱን መንገድ የቀየሰ ይመስላል።

    May 18, 2017
  • “ጉባኤው” (ልብወለድ)

    “ጉባኤው” (ልብወለድ)

    መሪጌታ ስነ ኢየሱስ ብድግ ብለው ጃንሆይን ሽቅብ እየተመለከቱ፣ “ወንድሜ ነጋድራስ የተከበረውን ቋንቋችንን ሲዘነጣጥለው ባይ እንባዬ መጣ! … በመዠመሪያ ጅረት ማለት ሲገባው አናሳ ወንዝ አለን። ዝም አልነው። ቀጥዬ ማለት ሲገባው ለጥቄ ብሎ ተናገረ … እንግዲህ ይህን ዝም ብሎ ማለፍ እንደምን ይቻላል?”

    May 5, 2017
  • መምህር ክፍለ ጊዮርጊስ (፲፰፻፲፯-፲፱፻)

    መምህር ክፍለ ጊዮርጊስ (፲፰፻፲፯-፲፱፻)

    ሮሜ ሄጄ ከፈረንጅ ሊቃውንት ሁሉ በእውቀት የሚበልጥ፣ ቋንቋ ዐዋቂ ሰው አገኘሁ። ይህም ሰው፣ ‘ኢትዮጵያዊ ሊቅ ሆይ! ግእዝና አማርኛ አስተምረኝ፣ እኔም የፈለግከውን አስተምርሃለሁ’ አለኝ።

    May 3, 2017
  • “እንዳለጌታ ከበደ” (ቃለመጠይቅ)

    “እንዳለጌታ ከበደ” (ቃለመጠይቅ)

    ለመጀመሪያ ጊዜ ግጥም የጻፍኩት ሰባተኛ ክፍል እያለሁ ነው። ይህን ያህል ከባድ አይደለም ብዬ አንድ ግጥም ጽፌ ለመምህሩ ሰጠሁ። መምህሩ ግን ከድርሰቱ ይልቅ የወደደው እጅ ጽሑፌን ነበር።

    April 23, 2017
  • “በሰንበት የተፀነሰው” (ልብወለድ)

    “በሰንበት የተፀነሰው” (ልብወለድ)

    አንድ ቀን ደግሞ ከገበያ ስትመለስ ዶሮ አባርሮ እንቁላሎቿን ሲሰባብር ደረሰችበት፡- “እንዴ? ምን እየሆንክ ነው?” አለችው። “እንቁላል ውስጥ ያሉትን ጫጩቶች እያስወጣሁዋቸው … እንቁላል ውስጥ የሚኖሩ ከሆነ ታፍነው ይሞታሉ ብዬ እኮ ነው! … እናት ልጆቿን ታስጨንቃለች? አታስጨንቅም አይደል?!”

    April 21, 2017
  • የልብ ወለድ ሥነ ጽሑፍ ጉዞ

    የልብ ወለድ ሥነ ጽሑፍ ጉዞ

    “በባህላችን የሒስ ጥበብ አልነበረም” የሚሉ ብዙ ሰዎች አሉ። ደራስያኑ መጻሕፍታቸው በጋዜጣም ሆነ በመጽሔት ሲተቹ አንዳንዶቹ ያኮርፋሉ፤ አንዳንዶቹ ይዝታሉ፤ አንዳንዶቹ በጋዜጣም ሆነ በመጽሔት ይሳደባሉ። ይኽ መንፈስ ከየት እንደመጣ አላውቅም።

    April 12, 2017
  • አስኮ ጌታሁን እና ‘ዝምታ’

    አስኮ ጌታሁን እና ‘ዝምታ’

    ትረካው ውስጥ ወዳለው የዝምታ አወቃቀር ለመግባት ግን የሆነ ቀዳዳ ያስፈልገኛል። ዝምታን ተርትሬ ለመረዳት የሆነች ቁጢት ቆንጥጨ መያዝ ነበረብኝ። ይህቺ ቁጢት ‘ታስፈሩኛላችሁ’ የምትለዋ ቃል ናት።

    April 9, 2017
  • አስኮ ጌታሁን እና ‘ዝምታ’ (ክፍል 2)

    አስኮ ጌታሁን እና ‘ዝምታ’ (ክፍል 2)

    ጃርሶ አትኳሪ ጸሐፊ ነው። ደስ የሚል ገላጭም ነው። ግን አስኮን ከንግግር ያወጣው ምክንያት ቢኖር ነው አልኩ። ገጾቹን በመጨመር ስለ አስኮ በተዘረዘረ መልክ ሊነግረን ይችል አልነበር? ለምን አላደረገውም?

    April 9, 2017
  • አስኮ ጌታሁን እና ‘ዝምታ’ (ክፍል 3)

    አስኮ ጌታሁን እና ‘ዝምታ’ (ክፍል 3)

    በዚህ የአስኮ ጉዞ የምናየው ቀስ በቀስ ቋንቋ እየተሰወረ መሄዱንና አስኮ ያለበት ኢ-ሰብአዊ ሁኔታ መክረር ነው። ይሄ የቋንቋ መጥፋት ከሕብረተሰቡ በፍጹም ለመለያየት ፍጥጥሞሽ ማድረጉ ነው። አማራጭ አልነበረውም?

    April 9, 2017
  • “አስኮ ጌታሁን” (ልብወለድ)

    “አስኮ ጌታሁን” (ልብወለድ)

    “እግዜር የሰውን ልጅ ሲፈጥር፣ ለጭቃ ማቡኪያ ሰባት ባልዲ ውሃ ያቀበልኩት እኔ ነኝ። ከፈለጋችሁ ሰማይ ቤት ስትገቡ፣ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስን ጠይቁ። እማኜ ናቸው”

    April 7, 2017
←Previous Page
1 … 5 6 7 8 9
Next Page→

አንድምታ

Create a website or blog at WordPress.com

  • Follow Following
    • አንድምታ
    • Join 1,164 other followers
    • Already have a WordPress.com account? Log in now.
    • አንድምታ
    • Edit Site
    • Follow Following
    • Sign up
    • Log in
    • Report this content
    • View site in Reader
    • Manage subscriptions
    • Collapse this bar